የቢሮዉ ሀላፊዉ መልዕክት

message

                        ሲዳማ ብህራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
                       አቶ በየነ ባራሳ ባላንጎ  የቢሮ ህላፊ ምልአክት                  
ትምህርት የሀገራትን የእድገት ደረጃና ፍጥነት ከመወሰን አኳያ የራሱን ድርሻ የሚወጣ ትልቅ ዘርፍ ነው። በአለም ላይ የሚገኙ ሀገራት አሁን ያሉበት የእድገት ደረጃ ላይ የደረሱት ትምህርት ላይ በሰሩት ስራ ነው። የበረቱትም የታላቅነታቸው መንስኤና ወደ ኋላ የቀሩትም ቢሆኑ በትምህርት ላይ በሰጡት ትኩረት ልክ ነው።

ትምህርት ትውልድን ብቁ እንደዚሁም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በማድረግ የሀገራት እድገት ያፋጥናል። ይህንን መነሻ በማድረግ ሀገራት ትኩረት ሰጥተው በሚሰሩት ስራ ውስጥ አንዱና ትልቁ ትምህርት ነው። ሀገራችን ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ትምህርት ላይ ማሻሻያዎችን በመስራት ርብርብ ስታደርግ ቆይታለች። በአሁኑ ጊዜም አዲስ የትምህርት ፖሊሲ በመቅረፅ ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር የሚሄድ ዘመናዊ ትምህርት ለመስጠት የሚስችል የስርአተ  ትምህርት ለውጥ  አድርጋ በመረባረብ ላይ ትገኛለች።

የሲዳማ ብሔሪዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮም ሀገራዊ የትምህርት ፖሊሲ ለውጥ መሰረት በማድረግ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ “የሲዳማ ስርአተ  ትምህርት  ማሻሻያ”  ሚለውን ክልላዊ ፕሮግራም በማቋቋም ዘላቂ የዕድገት ምንጭ ለመፍጠር “የሲዳማ ትምህርት ማሻሻያ ፈንድ” በህግ በማፀደቅ በሁሉም ህብረተሰብ ተሳትፎ በትምህርት ችግሮችን የሚፈቱና ተወዳዳሪ ዜጎችን በመፍጠር በክልሉ ማህበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ይገኛል።

የትምህርት ችግሮችን ከመሰረቱ ከመፍታት አኳያ የማያቋርጥ ጥረት በማድረግ የክፍለ ዘመኑን ትምህርት በክልላችን ለሚገኙ ዜጎች በማዳረስና ሁለንተናዊ ዕድገት ከማረጋገጥ አንፃር ሁላችንም እንዝመት እያልኩ ለሲዳማ ብሔር ብሩኅ ተስፋ እንዲፈነጥቅ ልባዊ ምኞቴን እገልጻለሁ።

 
 
0+
Total Students
 
0+
Total Teachers
 
0+
Schools
 
0
projects

ዜናዎች

G12 Result

በክልል የ2017 ትም/ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ 5.4 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ በማምጣት ማለፋቸዉንና ይህም ካለፈዉ ዓመት ጋር ሲነጻጸር 63.6% መሻሻል ያሳየ መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ በየነ ባራሳ ዛሬ የአመቱን ውጤት ይፋ ባደረጉበት መግለጫቸው አመላክተዋል።

scool oppning

Qoqqowoomu 2018 Haaro Rosu Diri roso Hawaassi Quchumi Gashshoot Giddo Afantanno Rosi Minnara Leelle Hanafisiisnohu Kalaa Zegeyye Kuyisihu Biirote Borrote Mini Sooreessi Rosaanote,Rosiisaanotenna Rosu Maate Baalunkura Haaru Rosu Diri Sai Dirinni Roore woyyaawino Guma Maareekisiinseemmoha Ikkara Ro

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ
በመጀመሪያው ምድብ ማለትም ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በገጠር ወረዳና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ተወስኗል። በ2ኛ ምድብ ጥቅምት 16 ቀን 2013 ደግሞ በሁሉም የዞንና የክልል ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ነው የተወሰነው። በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የሚገኙ ትምህርት ቤቶችም ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት እንዲጀምሩ መወሰኑ ነው የተገለጸው። በውይይቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስት
Supple use of heads message

Supple use of heads message The goal of adult and non-formal education is to provide basic adult education to the youth and adults aged 15 years and above, to enable the adult to be able to read, write and calculate, and to provide non-formal education programs for children and youth who do not h

The goal of adult and non-formal education

Supple use of heads message The goal of adult and non-formal education is to provide basic adult education to the youth and adults aged 15 years and above, to enable the adult to be able to read, write and calculate, and to provide non-formal education programs for children and youth who do not h

የትምህርት ቤቶች ትምህርት ማስጀመር ሂደት በሶስት ምድብ እንዲከናወን ተወሰነ

 

በመጀመሪያው ምድብ ማለትም ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም በገጠር ወረዳና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ተወስኗል።

በ2ኛ ምድብ ጥቅምት 16 ቀን 2013 ደግሞ በሁሉም የዞንና የክልል ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንዲጀምሩ ነው የተወሰነው።

Mission  

Build effective educational system and competitive world class educational institution in Addis Sidama Region by 2012 E.C and produce citizens who play key role in realizing democracy good government and development.

Vision  

Mobilize and enable the entire community to lead education with sense of ownership, provide technical and professional support to partners, ensure equitable quality education with concerned effort of stoke holder, develop curriculum that meets notional and international standards relevant to city context and delver it with appropriate technology through convenient provision materials.

Values  

Accountability

Transparency

We are enthusiastic to change

We lead with knowledge and convection

We provide quality service

Quality education is our service

We provide citizens endowed with proper ethics

Research and investigation is our focus

Team work is the way to success